የልደታ አስተዳደር ህንጻ 1ኛ ወለል
+251916873549
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
ዓርብ, ህዳር 14, 2016 ዓ.ም
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
ተቋማዊ አደረጃጀት
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
ደንብና መመሪያዎች
ማስታወቂያ
የደንበኞች አገልግሎት
አገልግሎቶች
ለመልካም አስተዳደር አስተያየት
ለማንኛዉም ቅሬታዎ
የአገልግሎት እርካታ አስተያየት መስጫ
ለማንኛዉም ጥያቄዎ
የጽ/ቤቱን ሮቦት ይጠይቁ
ሚዲያ
ዜና | News
Online TV
መጽሄቶች | Magazines
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ይግቡ
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
መጽሄቶች | Magazine
Online TV
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Web APP
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ይግቡ
ዜና | Oduu | News
"የሸማች ማህበራት ሪፎርም እና ገበያ ማረጋጋት ስራችን የለውጡ አንድ አካል ናቸው።" ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ
ሚያዚያ 1, 2018
በልደታ ክፍለ ከተማ አዲስ ሚሊኒየም ሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር የገበያ ማዕከል በዛሬው እለት በድምቀት ተመርቆ ለግብይት ክፍት ሆነ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ በገበያ ማዕከሉ ምረቃ ፕሮግራም ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉ ሲሆን የሸማች ማህበራት ሪፎርም እና ገበያ ማረጋጋት ስራችን የለውጡ አንድ አካል ናቸው ብለዋል። ሸማች ማህበራቱ የምርት አቅርቦች ችግር በሚኖርበት ጊዜ መልስ ሰጪ ናቸው ያሉት ክቡር ምክትል ከንቲባው በበዓላት ወቅት የሚከሰተውን ሰው ሰራሽ የምርት እጥረት እና የዋጋ ንረት ለመከላከል ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው ገልፀዋል። ክቡር አቶ ጃንጥራር አያይዘው በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው አጠቃላይ አለማቀፋዊ ቀውስን ታሳቢ ያደረገ የዋጋ ማረጋጋትና የምርት አቅርቦት ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከአምራች አርሶ አደሮች በቀጥታ ለሸማቹ እንዲደርስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ በበኩላቸው እንደነዚህ አይነት የገበያ ማዕከላት ተደራሽ ማድረግ ህብረተሰቡ በህገወጥ ደላሎች እና በትራንስፖርት ችግር ይደርስበት የነበረውን እንግልት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንሰው አስገንዝበዋል። ወ/ሮ ሊዲያ አያይዘው የበዓላት ወቅት በመጠቀም ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ፣ በምርቶች ላይ ባዕድ ነገሮችን የሚቀላቅሉ፣ በመጋዘን በህገወጥ መንገድ የሚከዝኑ እንዲሁም ከሀሰተኛ የብር ኖት ግብይት ጋር በተያያዘ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲጠብቅና ለሚመለከተው የህግ አካል ጥቆማ እንዲያደርግ አሳስበዋል። የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ልዕልቲ ግደይ እንዳሉት የፋሲካ በዓል ባዛር ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት የተከፈተው ማዕከል ከዚህ ቀደም ለግለሰቦች በኪራይ መልክ በማስተላለፍ ለጥቂቶች መጠቀሚያ የነበረ ሲሆን ሆኖም አስተዳደሩ በጀመረው ሪፎርም መሠረት አሁን ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን የሚያቀርብ የገበያ ማዕከል ማድረግ መቻሉን ጠቁመዋል። የኑሮው ውድነት የማረጋጋት ስራ ከሌሎች ፕሮጀክቶች ባልተናነሰ የቅድሚያ ቅድሚያ እየተሰጠው መሆኑን የተናገሩት ወ/ሮ ልዕልቲ የከተማው አስተዳደር የኑሮ ውድነትና ገበያ ማረጋጋት ግብረ ሀይል ትላልቅ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ብለዋል። በተያያዘ 'በቂ አቅርቦት ከአምራች እስከ ሸማች በተመጣጣኝ ዋጋ ለፋሲካችን' በሚል መሪ ቃል የመጪው የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በክፍለ ከተማው የተለያዩ ወረዳዎች በሚገኙ የበዓል ባዛር እና ኤግዝቢሽን ማዕከላት በተመጣጣኝ ዋጋ የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች እየቀረበ ይገኛል።
ዜና | Oduu | News
የልደታ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም እውቅናና ሽልማት አካሄደ።
የካቲት 4, 2018
በመድረኩም የ2018 በጀት አመት የቀሪ 6 ወራት የተከለሰ እቅድ የጋራ ተደርጓል። በእውቅናና ሽልማቱ የወረዳ አመራሮች ፣ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች እንዲሁም የዘርፉ ሰራተኞችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል። የልደታ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ተስፋነሽ ጋሻው በእውቅናና ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት ባሳለፍነው 6 ወር የተሻለ የንግድ ስርዓት እንዲኖር ወጥ የሆነ እቅድ ታቅዶ ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀው እቅዱ ተግባራዊ እንዲሆን ውጤታማ የሆነ ድጋፍና ክትትል መደረጉን ተናግረዋል:: የንግድ ስርዓቱን በማዘመንና በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ቀልጣፋና ተደራሽ አገልግሎት መስጠት ያስፈልጋል ያሉት ወ/ሮ ተስፋነሽ ጋሻው አያይዘው ገበያውን ለማረጋጋት የተቋቋሙት የእሁድ ገበያ መዳረሻ ቦታዎች በቂ የምርት አቅርቦት እንዲኖርና በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲሸጥ አስፈላጊውን ድጋፍና ተገቢውን ቁጥጥር በማድረግ ባሳለፍነው 6 ወር የተሻለና ውጤታማ ስራዎች መሰራቱን ተናግረዋል:: የልደታ ክፍለ ከተማ ንግድ ፅ/ቤት በ2018 በጀት አመት የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና በማድረግ የላቀ አፈፃፀም ለነበራቸው ተቋማትና ባለሙያዎች ዕውቅናና ማበረታቻ ሽልማት በሰጠበት በበጀት አመቱ በ6 ወሩ ውስጥ ደረጃ ውስጥ ለገቡ ወረዳዎች የዋንጫ እና የሰርተፍኬት ሽልማት ተሰጥቷቸዋል። በዚህም መሰረት :- ወረዳ 8 ንግድ ጽ/ቤት 1ኛ ወረዳ 4 ንግድ ጽ/ቤት 2ኛ ወረዳ 1 እና 10 ንግድ ጽ/ቤት 3ኛ በመሆን የዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል። በቅዳሜና እና እሁድ ገበያ ስታንዳርድ በማስጠበቅ ወረዳ 7 የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
ዜና | Oduu | News
ለበርካታ ዓመታት በጉልት ንግድ ተሰማርተው የነበሩ 69 እናቶችን ወደ ዘመናዊ የንግድ ማዕከል ማስገባት ተችሏል።
የካቲት 14, 2018
ዜጎችን ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ለመቀየር በተሰራ ስራ ለበርካታ ዓመታት በጉሊት ንግድ ላይ ተሰማርተው በፀሀይና በብርድ ሲሰቃዩ የነበሩ 69 እናቶችን ወደ ዘመናዊ የንግድ መዋቅር ማሸጋገር ተችሏል።
መግቢያ
ስለ_እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
ፎቶግራፎች | Photo Gallery
ቪዲዮዎች | Videos
መግለጫዎች | Press Release
መጽሄቶች | Magazine
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Online TV
Web APP
የዛሬይቱ ልደታ
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ያግኙን
lidetatrade@gmail.com
+251916873549