image
image
image
image
image

ለበርካታ ዓመታት በጉልት ንግድ ተሰማርተው የነበሩ 69 እናቶችን ወደ ዘመናዊ የንግድ ማዕከል ማስገባት ተችሏል።

የካቲት 14, 2018
ዜጎችን ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ለመቀየር በተሰራ ስራ ለበርካታ ዓመታት በጉሊት ንግድ ላይ ተሰማርተው በፀሀይና በብርድ ሲሰቃዩ የነበሩ 69 እናቶችን ወደ ዘመናዊ የንግድ መዋቅር ማሸጋገር ተችሏል።

መልዕክትዎን ይላኩ